በ ትላንትናው ዕለት ድል የተቀዳጁት አትሌት ለሜቻ ግርማ እና ጉዳፍ ጸጋይ ከ ደቂቃዎች በፊት ሜዳሊያዎቻቸውን ተረክበው አጥልቀዋል ።
ለሜቻ ግርማ በ 3 ሺ ሜትር መሰናክል የ ብር ሜዳሊያ እንዲሁም ጉዳፍ ጸጋይ በ 5 ሺ ሜትር ነሐስ ሜዳሊያ ማግኘታቸው የሚታወስ ነው ።
በ ትላንትናው ዕለት ድል የተቀዳጁት አትሌት ለሜቻ ግርማ እና ጉዳፍ ጸጋይ ከ ደቂቃዎች በፊት ሜዳሊያዎቻቸውን ተረክበው አጥልቀዋል ።
ለሜቻ ግርማ በ 3 ሺ ሜትር መሰናክል የ ብር ሜዳሊያ እንዲሁም ጉዳፍ ጸጋይ በ 5 ሺ ሜትር ነሐስ ሜዳሊያ ማግኘታቸው የሚታወስ ነው ።